On July 3, 2025, the Embassy hosted a reception for the diplomatic community in Washington, D.C. Ambassadors and members of the diplomatic corps attended the event, which had a remarkable level of representation and turnout.
This gathering offered a great opportunity to engage with the diplomatic community and set the stage for future collaborations.









Guests also enjoyed a selection of Ethiopian delicacies and, of course, Ethiopia’s renowned coffee.
በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ አምባሳደሮች እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት የተገኙበት ፕሮግራም ተካሄደ።
በአሜሪካን ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከተለያዩ አገራት የተወከሉ ዲፕሎማቶችን ያስተናገደ ዝግጅት ያካሄደ ሲሆን ፕሮግራሙ በዲፕሎማቶች መካከል የትውውቅ፣ ትብብር እና ትስስር ለማድረግ በር የከፈተ መሆን ችሏል።
ታዳሚዎችም በኢትዮጵያዊ ምግቦች እና በተወዳጁ የኢትዮጵያ የቡና ጣዕም ተደስተዋል።